
የምዝገባ ጥሪ ማስታወቂያ
ቀን 18/2/2015ዓ.ም
ለደብረብርሃን ዩንቨርሲቲ ተማሪዎች በሙሉ
የምዝገባ ጥሪ ማስታወቂያ
ቀን 18/2/2015ዓ.ም
ለደብረብርሃን ዩንቨርሲቲ ተማሪዎች በሙሉ
ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ በ2013 ዓ.ም ለ13ኛ ዙር ሲያስመርቅ ለ4ኛ ጊዜ ሲሆን በአጠቃላይ ከ6ሺህ በላይ ተማሪዎችን አስመርቋል፡፡ በዛሬው እለትም 1 መቶ 58 ተማሪዎችን በጤና ሳይንስ ኮሌጅ በመጀመሪያና በሁለተኛ ድግሪ ያስመረቀ ሲሆን 84ቱ ሴቶች መሆናቸውም ታውቋል፡፡
ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ሶስተኛው የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሀ ግብር ‹‹ኑ አትዮጵያን እናልብስ›› በሚል መሪ ቃል አካሂዷል፡፡ በመርሃ ግብሩ የኮተቤ ሜትሮፖሊታንትና የሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ማኔጅመንትና ሴኔት አባላት እንዲሁም የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች፣ ሰራተኞች፣ መምህራንና ተማሪዎች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡ በእለቱ ከ15 ሺህ በላይ ሀገር በቀል ችግኞች በዩኒቨርሲቲው ቅጥር ግቢ ውስጥ የተተከሉ ሲሆን ከ1 መቶ 50 ሺህ በላይ ችግኞችም ለአካባቢው ማህበረሰብ ተሰራጭተዋል፡፡
ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ለ14ኛ ጊዜ በተለያዩ የትምህርት መስኮች በመደበኛ፣ በተከታታይ፣ በክረምትና በማታው መርሐ-ግብሮች በአጠቃላይ ያሰለጠናቸውን 2869 ተማሪዎች በዛሬው እለት አስመርቋል። ከተመራቂዎቹ መካከል 864 የሚሆኑት ሴቶች ናቸው። በመጀመሪያ ዲግሪ በመደበኛው 928፣ በማታው 459፣ በክረምት ስነ ትምህርት (PGDT) 1306 እና በክረምት 8 ሲሆኑ በሁለተኛ ዲግሪ በመደበኛው 12፣ በማታው 131 እና በክረምት 81 ናቸው። በሶስተኛ ዲግሪ Phd 2 መሆናቸውም ታውቋል።
የሣይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ከደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የአፕላይድ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲዎች የ2014 ዓ.ም እቅድ ስልጠናዊ ግምገማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ በመድረኩም 15ቱም የአፕላይድ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲዎች ፕሬዘዳንቶች፣ ም/ፕሬዘዳንቶች ዳሬክተሮች ፣ዲኖች እና የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር)፣የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አመራሮችና ሙያተኞች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች የተገኙ ሲሆን መድረኩም እስከ ሀምሌ 27/2013 ዓ.ም ድረስ እንደሚቀጥል ታውቋል፡፡
Debre Berhan University held the 13th Graduation ceremony on 29th, June 2021 G.C. at graduation Hall. DBU graduated over 3,100 students, who are able to complete their courses in different fields of study. According to the information from the Registrar, 3072 students in undergraduate regular, extension and distance programs,39 second degree /Master graduates/ and 2 PhD candidates in Mathematical Modeling today.
Page 1 of 18
Nigus Tadese (PhD)
DBU President