Notice

Latest News

Latest News

አማርኛ ዜና
News

በደብረብርሃን ዩኒቨርሲተ የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች የሁለተኛ ቀን ፈተናቸውን አጠናቀቁ

2023-08-02 16:40:20 Web Publisher

በደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ የ2015 ዓ.ም የ2ኛ ዙር የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲው ዋና ግቢና በአስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ ዛሬ ሐምሌ 26/2015 ዓ.ም የተሰጠውን የሁለተኛውን ቀን የአፕቲቱድና ፊዚክስ ፈተናዎች በሰላም አጠናቀዋል፡፡

News

በደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ እየተሰጠ ያለው የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና የተፈጥሮ ሳይንስ 2ኛ ቀን ፈተና በሰላም እየተሰጠ መሆኑ ተገለጸ

2023-08-02 06:31:02 Web Publisher

በደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ እየተሰጠ ያለው የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና የተፈጥሮ ሳይንስ 2ኛ ቀን ፈተና በሰላም እየተሰጠ መሆኑን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር ንጉስ ታደሰ ገለጹ፡፡

News

ደብረብርሃን ዩኒቨርሲተ ለ2015 ዓ.ም የ2ኛ ዙር የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ለተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች ገለጻ አደረገ

2023-07-31 16:21:57 Web Publisher

ደብረብርሃን ዩኒቨርሲተ ለ2105 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች ሐምሌ 24/2015 ዓ.ም ገለጻ አደረገ፡፡በገለጻው ወቅት የሰሜን ሸዋ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ኤልያስ አበበ፣የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ንጉስ ታደሰ፣የዞኑ ትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ወሰን፣ፈታኝ መምህራንና አስተባባሪዎች ተገኝተዋል፡፡

News

በደብረ ብርሃን ዩኒቨርስቲ የ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳንይስ ብሔራዊ ፈተና በሰላም መጠናቀቁ ተገለጸ

2023-07-27 16:13:04 Web Publisher

በደብረ ብርሃን ዩኒቨርስቲ ሐምሌ 19/2015 ዓ.ም የተጀመረው የ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳንይስ ብሔራዊ ፈተና በሰላም ተጠናቋል፡፡