Notice
በደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ የ2015 ዓ.ም የ2ኛ ዙር የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲው ዋና ግቢና በአስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ ዛሬ ሐምሌ 26/2015 ዓ.ም የተሰጠውን የሁለተኛውን ቀን የአፕቲቱድና ፊዚክስ ፈተናዎች በሰላም አጠናቀዋል፡፡
በደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ እየተሰጠ ያለው የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና የተፈጥሮ ሳይንስ 2ኛ ቀን ፈተና በሰላም እየተሰጠ መሆኑን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር ንጉስ ታደሰ ገለጹ፡፡
ደብረብርሃን ዩኒቨርሲተ ለ2105 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች ሐምሌ 24/2015 ዓ.ም ገለጻ አደረገ፡፡በገለጻው ወቅት የሰሜን ሸዋ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ኤልያስ አበበ፣የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ንጉስ ታደሰ፣የዞኑ ትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ወሰን፣ፈታኝ መምህራንና አስተባባሪዎች ተገኝተዋል፡፡
በደብረ ብርሃን ዩኒቨርስቲ ሐምሌ 19/2015 ዓ.ም የተጀመረው የ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳንይስ ብሔራዊ ፈተና በሰላም ተጠናቋል፡፡