
Ministry of Science and Higher Education supervision team led by Solomon Abreha /PhD/, MoSHE, Institutional Linkage, and Community Service Director General, visited Debre Berhan University for the re-opening of the university
ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ የ2013 ዓ.ም ትምህርት ለመጀመር ዝግጅት ማድረጉን አሳወቀ

ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ የ2013 ዓ.ም ትምህርት ለመጀመር ዝግጅት ማድረጉን አስታወቀ፡፡የዩኒቨርሲቲው የተማሪዎች አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ አለምነው መልካሙ እንዳስታወቁት የ2013 ዓ.ም የትምህርት ዘመን እንደሚታወቀው ከኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ጋር በተያያዘ በ2012 ዓ.ም የተቋረጠውን ትምህርት ማጠናቀቅ፣
የቨርሚ ሻይ ፈሳሽ ማዳበሪያና ኮምፖስት ውጤቶችን ለተጠቃሚዎች በሽያጭ አስረከበ

የደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ መምህርና ተመራማሪ ዶ/ር ገዛኸኝ ደግፌ በሽያጩ ርክክብ ወቅት እንዳስታወቁት የቨርሚ ኮምፖስት ፕሮጀክት የተጀመረው የኢትዮ ዴች የአትክልትና ፍራፍሬ ልማት ፕሮጀክት /Ethio-Duetch Horticultural Development Project/
በአስተዳደር እና ተማሪዎች አገልግሎት ስር ላሉ ባለሙያዎች እና አመራሮች ስልጠና ሰጠ

በደብረብርሃን ዩንቨርሲቲ በአስተዳደር እና ተማሪዎች አገልግሎት አስተባባሪነት በምግብ ቤት ስር ለሚገኙ ከ250 በላይ የተለያዩ አመራሮች እና ባለሙያዎች ከኮቪድ እንዴት እራሳችንን እና ተማሪዎቻችንን እየተከላከልን ተማሪዎችን መቀበል እና ማስተናገድ እንችላለን በሚል ርዕሰ ጉዳይ ስልጠና ሰጠ፡፡
ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ በእንሳሮ ወረዳ ጉዳት ለደረሰባቸው አርሶ አደሮች ድጋፍ አደረገ

ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ በእንሳሮ ወረዳ በሬሳ ቀበሌ በረዶ ቀላቅሎ በጣለው ዝናብ ምክንያት በመኖሪያ ቤቶች፣ በሰብል እና በእንሰሳት ላይ እጅግ ከፍተኛ ጉዳት ለደረሰባቸው አርሶ አደሮች ከ1ሚልዮን ብር በላይ ግምት ያለው ለቤት መስሪያ የሚሆን 5ሺህ ቆርቆሮ መስከረም 19 ቀን 2013 ዓ.ም ድጋፍ አደረገ፡፡
Advocacy workshop holds
Fana Addis Tiwlid Ethiopia in collaboration with Debre Berhan University held advocacy workshop on the impact of “Covid 19 pandemic on AYSRH: Role of Community, Religious Institutions and government”
More Articles...
Page 4 of 17