Notice

የምዝገባ ጥሪ ማስታወቂያ

News

 

የደብረብረሃን ዩንቨርሲቲ የ2015 ዓ.ም የትምርት ዘመን የተማሪዎች ምዝገባ ጥቅምት 26 እና  27/2/2015 ዓ.ም በመሆኑ ሁሉም መደበኛ  ቅድመ እና  ድህረ- ምረቃ ተማሪዎች በሙሉ በተገለፁት ቀናት በመገኘት እንዲትመዘገቡ እናሳስባለን፡፡

ማሳሰቢያ፡- ከተገለፁት ቀናት ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ የሚመጣን ተማሪ የማንቀበል መሆኑን እንገልጻለን፡፡

የደብረብረሃን ዩንቨርሲቲ ሪጅስትራርና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት