Notice
ዘመቻው ጥቅምት 03/2013 ዓ.ም የተካሄደ ሲሆን የበረሀ አንበጣው በደረሱ ሰብሎች ላይ ተጨማሪ ጉዳት እንዳያስከትልም ከ350 በላይ በጎ ፍቃደኞች በዩኒቨርሲቲው በተዘጋጀላቸው ሰባት የህዝብ ማመላለሻ አውቶብሶች ወደ ቀወት ወረዳ በመጓዝ ነው ሰብል የማንሳት ተግባር ያከናወኑት፡፡