Notice
አጠቃላይ ኦረንቴሽን ግንቦት 7 ቀን ከተካሄደ በኋላ ሰኞ ግንቦት 9 ቀን 2013 ትምህርት ይጀመራል፡፡ ስለዚህ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲያችን ለመመዝገብ ሲመጡ
ተማሪዎች ወደዩኒቨርሲቲያችን መጥተው እንዲመዘገቡ ከተፈቀደው ቀን ውጪ ቀድመውም ሆነ ዘግይተው ቢመጡ የማንቀበል መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር እና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት