Notice
የደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ንጉስ ታደሰ (ዶ/ር) ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር የአፕላይድ ዩኒቨርሲቲዎች የ2014 እቅድ ግምገማዊ ስልጠና መድረክ በመካከላችን ስርዓት ያለው ትስስርንና ግንኙነታችንን ለማጠናከር፤ልምድና ተሞክሮ ለማግኘት ሀገር በቀል እውቀትና ዘመኑን የዋጀ የፈጠራና የቴክኖሎጂ ውጤቶችን በመጠቀም የህብረተሰባችንን እና የሀገራችንን ችግሮች ለመፍታት ጠቀሜታው ከፍተኛ ነው ብለዋል፡፡