Debre Berhan, Amhara, Ethiopia
FPR@dbu.edu.et
+251116816286
Notice
Home
About Us
President's Message
Vision & Mission
Board Members
Legislation
Senate Council
Background
Gallery
Contact Us
Administration
President Office
Research & Community Service Vice President
Academic Vice President
Student & Supportive Affairs Vice President
Business Development Vice President Office
Directorates
Academics
ASRAT WOLDEYES Health Science Campus
College of Computing
College of Engineering
School of Law
COLLEGES
College of Agriculture & Natural Resource Sciences
College Of Business & Economics
College Of Education
College Of Natural & Computational Sciences
College Of Social Science & Humanities
Post Graduate
College of Distance & Continuing
Registrar
Academic Program Directorate
Research
Offices
Research and PublicationDirectorate
Community Services and engagement directorate
Technology Transfer and University-Industry Linkage
Centers
Ankober indigenous knowledge and herbal medicine development
Shewarobit integrated agriculture
Soil research
STEM
Research Roadmap
Journals
BIJSSH
Outreach
COMMUNITY SERVICE
Message from the Director
Community Service Activities
OUTREACHES
Rural Outreach Programs
Urban Outreach Programs
Outreach Program for Natural Gifted Students
Admission
Partnership
Local Partners
International Partners
Scope of Collaboration
Services
ICT
Library
Legal Aid Information
Gender Affairs
Child Care
Latest
Announcement
News
Events
Bid
Press Release
Budget Report
Vacancy
Contact
በደብረ ብርሃን ዩኒቨርስቲ የ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳንይስ ብሔራዊ ፈተና በሰላም መጠናቀቁ ተገለጸ
2023-07-27 16:13:04
Web Publisher
በደብረ ብርሃን ዩኒቨርስቲ ሐምሌ 19/2015 ዓ.ም የተጀመረው የ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳንይስ ብሔራዊ ፈተና በሰላም ተጠናቋል፡፡በዩኒቨርስቲው ዋናው ግቢና በአስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓሶች ለማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች እየተሰጠ የነበረው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በሰላም መጠናቀቁን የደብረብርሃን ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ንጉስ ታደሰ ገልፀዋል።ፕሬዚዳንቱ ተማሪዎቹ በጥሩ ስነ-ምግባር ፈተናቸውን ማጠናቀቃቸውን ገልጸው ዩኒቨርሲተው ከአምናው ልምድ በመውሰድ የተሻለ ዝግጅትና አቀባበል አድርገን ስለነበረ ተፈታኝ ተማሪዎች ደስተኞች እንደነበሩና መልካም ስነምግባር ያላቸው መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡ ይህ ጥሩ ስነ-ምግባር የመጣው በትምህርት ቤቶች ርዕሳነ መምህራን፣ሱፐርቫይዘሮች፣በወላጆች፣በተማሪዎች፣በማህበረሰቡና በአጋር አካላት ጥረት በመሆኑ ሊመሰገኑ ይገባል ብለዋል፡፡
ፕሬዚዳንቱ እንዳሉት ከ10 ሽህ በላይ ተፈታኝ ተማሪዎች ፈተናቸውን በመጀመሪያው ዙር በሰላምና በጥሩ ስነ-ምግባር አጠናቀዋል ብለዋል፡፡ለዚህ ሰላማዊ ለሆነ ፈተና አሰጣጥ አስተዋጽኦ ላበረከቱት ሁሉም አካላት ምስጋና ይገባቸዋል ብለዋል ዶ/ር ንጉስ ታደሰ፡፡
የዩኒቨርቲው ፕሬዚዳንት እንደተናገሩት በዛሬው ዕለት ከደብረብርሃን ከተማ የመጡ ተማሪዎችና ነገ ከጠዋት ጀምሮ ደግሞ ከሁሉም ወረዳዎች የመጡ ተፈታኝ ተማሪዎች ሽኝት ይደረግላቸዋል ብለዋል፡፡
በተያያዘ ከደብረብርሃን ከተማ፣ ከሀገረማርያምና መንዝ ጌራ ወረዳዎች የመጡት ተማሪ ጌታቸው ካሳሁን፣ተማሪ ሙሴ በጋሻውና ተማሪ መሰረት ወንድምነህ እንዳሉት በዩኒቨርሲቲው የተደረገላቸው አቀባበል ጥሩ መሆኑን፣ ፈተናውም በተዘጋጁበት ልክ እንደነበር፣ፈታኞችም ተማሪዎች ሳይጨናነቁ እንዲፈተኑ ድጋፍ ማድረጋቸውንና ምንም አይነት ችግር እንዳላጋጠማቸው ተናግረዋል፡፡ምኞታቸውም ጥሩ ውጤት አምጥተው በቀጣይ ዩኒቨርሲቲ መግባት እንደሆነ ተናግረዋል፡፡
ሐምሌ 21/2015 ዓ.ም
Images
Share :
Latest News
ተጨማሪ ፕሮግራሞች
2023-08-23 17:54:03
በደብረብርሃን ዩኒቨርሲተ የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች የሁለተኛ ቀን ፈተናቸውን አጠናቀቁ
2023-08-02 16:40:20
በደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ እየተሰጠ ያለው የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና የተፈጥሮ ሳይንስ 2ኛ ቀን ፈተና በሰላም እየተሰጠ መሆኑ ተገለጸ
2023-08-02 06:31:02
Archive