
ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ በተማሪዎች ክሊኒክ ለሚሰሩ የጤና ባለሙያዎች ራሳቸውን ከኮቪድ-19 ወረርሽኝ ጥቃት ጠብቀው ታካሚዎችን ማከምና መርዳት በሚያስችላቸው ዙሪያ ግንቦት 11 ቀን 2012 ዓ.ም ስልጠና ተሰጠ፡፡
ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ በተማሪዎች ክሊኒክ ለሚሰሩ የጤና ባለሙያዎች ራሳቸውን ከኮቪድ-19 ወረርሽኝ ጥቃት ጠብቀው ታካሚዎችን ማከምና መርዳት በሚያስችላቸው ዙሪያ ግንቦት 11 ቀን 2012 ዓ.ም ስልጠና ተሰጠ፡፡
To prevent the spread of Corona Virus/Covid 19/, Debre Berhan University announced that the second semester courses to be changed from face to face lecture to online platforms via e-mail, webpage, Skype and other platforms.
ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ ከ4000 በላይ የእጅ ንፅህና መጠበቂያዎችን እያሰራጨ እንደሆነ አስታወቀ፡፡የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር ንጉስ ታደሰ እንደሉት በዩኒቨርሲቲው ውስጥ ያሉ የኬሚስትሪ ፣ የጤና ፣ የኬሚካል ኢንጅነሪግ እና የባይሎጂ መምህራን በአንድ ላይ በመሆን
በደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ አስተባባሪነት ዩኒቨርሲቲው ባለፉት ዓመታት ለአካባቢው ማህበረሰብ የሰራቸው ስራዎች፣ በቀጣይ በዘለቄታዊ መንገድ ስለሚሰራቸው ጉዳዮችና በቅንጅት ይሰራሉ ባሏቸው የትኩረት መስኮች ዙሪያ ከሰ/ሸዋ ዞን አስተዳደር፣
በዓለማችን ብሎም በሀገራችን ከፍተኛ ሰብዓዊ፣ኢኮኖሚያዊ፣ማህበራዊና ስነ-ልቦናዊ ችግር እያስከተለና እየተስፋፋ የመጣውን ኮሮና ቫይረስ ለመከላከል ሀገራዊ ጥሪውን ተቀብሎ ደ/ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የተለያዩ ኮሚቴዎችን በማደራጀት ሰፊ ስራዎችን በመስራት ላይ እንደሚገኝ ታውቋል፡፡
ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ በደብረብርሃን ከተማና አካባቢው ከሚገኙ የኢንዱስትሪ ባለቤቶች እና ከባለድርሻ አካላት ጋር የካቲት 11 ቀን 2012 ዓ.ም ውይይት አካሄደ፡፡ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ንጉስ ታደሰ (ዶ/ር) በመክፈቻ ንግግራቸው ወቅት እንደገለጹት
Page 6 of 18
Nigus Tadese (PhD)
DBU President